Skip to main content

Ethiopian Civil Service Commission Job Vacancy

Federal Civil Service Commission (FCSC)

Role description

Federal Civil Service Commission (FCSC) would like to invite qualified applicants to compete for the following vacant positions for permanent employment.

The establishment of the modern administration had not been accompanied by a personnel rule and regulations which led the administration of government offices to be based on the goodwill of each government official and the clergy of the time.

The government official’s prime objective was to promote the personal interest of the clergy and the nobility rather than the development and democratic demands of the majority of poor. This situation enhanced wide dissatisfaction and frustration among the mass. This situation prevailed for about half a century.

Part One:- የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

ሐምሌ 23 ቀን ጀምሮ ባሉት ሰባት ተከታታይ የሥራ ቀናት ቦሌ መንገድ ፊላሚንጎ አካባቢ በሚገኘው ቢሮአችን የኮሚሽኑ ህንጻ 4ኛ ወለል ብቃትና ሰው ሀብት አስተዳደር ሥራ አስፈፃሚ በአካል በመቅረብ መመዝገብ ምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

Part 2: – የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ከዚህ በታች ለተዘረዘሩት 5 ተቋማት ክፍት የሥራ ቦታ አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡

በመሆኑም መስፈርቱን የምታሟሉ ከታች በተቀመጠው የያንዳንዱ ሊንክ በመጫን Online ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

+ ለኢትዮጵያ ጤና መድህን አገልግሎት 👇 https://forms.gle/SYemTA9r79pUxuY58

+ ለኢትዮጵያ ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት 👇 https://forms.gle/S1KwFgXJAChP7DDi8

+ለኮንስትራክሽን ማኔጅመንት ኢንስቲትዩት 👇 https://forms.gle/PLeWEeRvo3tCUmco6

+ ለፌደራል ታክስ ይግባኝ ኮሚሽን 👇 https://forms.gle/mXg8SxMxbVCBN41X8

+ ለኢትዮጵያ አእምሯዊ ንብረት ባለስልጣን 👇 https://forms.gle/tFmB72pZ7XAGTJy76

Deadline: August 5, 2026