Skip to main content

Bunna Bank Job Vacancy 2026 | Security Officer (ሴኪዩሪቲ ኦፊሰር)

Bunna Bank S.C Addis Ababa, Addis Ababa, Ethiopia

Role description

Bunna Bank S.C. is inviting qualified and energetic applicants to apply for the Security Officer (ሴኪዩሪቲ ኦፊሰር) position in Addis Ababa . Interested candidates who meet the stated qualifications and experience requirements are encouraged to apply before the application deadline.
Bunna Bank S.C. is one of Ethiopia's private commercial banks, providing modern banking services across the country. The bank is seeking experienced security professionals who can contribute to the safe and secure handling of its operational activities.
Bunna Bank Job Vacancy 2026
Bunna Bank invites applications for the following position.
Available Position
ሴኪዩሪቲ ኦፊሰር (Security Officer)
Position Details
1. ሴኪዩሪቲ ኦፊሰር (Security Officer)
Job Requirements
10ኛ/12ኛ ክፍል ያጠናቀቀ ከሁለት (2) ዓመት በላይ ተዛማጅ የሥራ ልምድ ያለው፣ የፖሊስ ወይም ወታደራዊ ስልጠና የወሰደ፣ ከሰራዊት ቤት ህጋዊ ስንብት ያለው፣ በወታደራዊ፣ በፖሊስ ወይም በልዩ ኮማንዶ ሀይል ውስጥ ያገለገለ እና በቂ የዕውቀት እና የምስክር ወረቀት ያለው፣ የጦር መሳሪያ አያያዝ እና አጠቃቀም ላይ ብቃት እና ችሎታ ያለው።
ስራ እና ኃላፊነት
ለጉዞ ከመነሳታችን በፊት የጦር መሳሪያዎችን፣ የመገናኛ ሬዲዮኖችን፣ የካሜራ ሲስተሞችን በትክክል መስራታቸውን ማረጋገጥ። ገንዘብ የሚጭነው የታጠቀ መኪና የመቆለፊያ ሲስተም፣ የጂፒኤስ መከታተያ እና የመገናኛ ዘዴዎች ያለምንም እንከን መስራታቸውን ከሹፌር ጋር በጋራ ማረጋገጥ። የሚሄዱበትን መስመር የአየር እና የፀጥታ ሁኔታ አስቀድሞ መገምገም እና አማራጭ መንገዶችን ማዘጋጀት። ገንዘብ በሚጫንበት እና በሚወርድበት ወቅት ያልተፈቀደለት የሰው ወይም የተሸከርካሪ እንቅስቃሴ በአቅራቢያ እንዳይኖር ጥብቅ ቁጥጥር ማድረግ። ከገንዘብ ቤት አካባቢ ሳይርቅ ቋሚ የጥበቃ ስራዎችን ማከናወን። በጉዞ ላይ እያሉ ሊያጋጥሙ የሚችሉ አጠራጣሪ ተሽከርካሪዎችን (ለምሳሌ መኪናውን የሚከተሉ ወይም መንገድ የሚዘጉ) በንቃት መከታተል። ከፍተኛ አደጋ ባለበት እና አስፈሪ ሁኔታ ውስጥ ሳይደናገጡ ፕሮቶኮልን ጠብቆ መንቀሳቀስ። አደጋ ሳይከሰት አስቀድሞ የአካባቢን ለውጦች መረዳት። በቅርብ አለቃ የሚሰጡ ተጨማሪ ስራዎችን በታማኝነት ማከናወን።
Employment Type
Permanent
Work Location
Addis Ababa
Application Deadline
Closing Date: July 31, 2026